am_tn/jol/03/11.md

786 B

ቸኩላችሁ ኑ ተሰብሰቡ

እነዚህ ቃላት በኢዮኤል 3፡9 ወስጥ ስለሚጀምረዉ ጦርነት የምፀት ጥሪ ነዉ፡፡ (ምፀት ተመልከት)

ተሰብሰቡ

ይህ መሰብሰብ ለዉጊያዉ (ጦርነት) ነዉ፡፡ ይህ በግልፅ ሲቀወጥ ተርጔሚ"እራሳችሁን ለጦርነት (ዉጊያ) አሰባስቡ"

አቤቱ ኃያላኖችህን ወደዛያ አዉርድ

  1. ኢዮኤል ለይዉዳ ህዝብ በአህዛብ መካከል እንዳያዉጁ እየነገራቸዉ ነዉ፡፡ (ኢዮኤል 3፡9) ፡፡ወይም
  2. ኢዮኤል የእግዛብሔርን ቃልት አቋርጦ አጠረ ያለ ፀሎት ስፀልይ ነዉ፡፡ በሁለቱም መልኩ ሊተረጎም ይችላል፡፡