“ከዚያም በኋላ የማደርገው ይህን ነው”
እግዚአብሔር ስለመንፈስ ውሃ አስስሎ ይናገራል፡፡ ተርጓሚ - መንፈሴን በልግስና ለሥጋ ለባሽ ሁሉ እሰጣለሁ፡፡ ( ፈሊጣዊ ንግግር ተመልከት)
እዚህ ጋር ሥጋ ለባሽ የሚወክለው ሰዎችን ነው፡፡ ተርጓሚ- ሁሉም ሰው ( ህዝብ)