1.0 KiB
1.0 KiB
ምድር ሆይ አትፍሪ
ኢዮኤል ለህዝቡ ሲናገር ልክ ለምድር የሚናገር አስመስሎ ነዉ ተርጔሚ "እናንተ የምድር ህዝብ ፤አትፍሩ "
እናንተ የምድር እንስሶች…………. አትፍሩ
ኢዮኤል ከብቶች ስላላቸዉ ሲናገር ልክ ለእንስሳቱ ለራሳቸዉ እንደ ሚናገር አድርጎ ነዉ ተርጔሚእናንተ ከብቶች ያላቸሁ ፤አትፍሩ "
የምድር ባዳዉ ማሳማርያ ለምልምአልና
ማሰማሪያ በማሰማሪያ ቦታ ለሚበቅሉ እጽዋት ዘይቤአዊ ንግግር ነው፡፡ ተርጓሚ - ለምግብነት የሚውሉ እጽዋት በምድረ በዳው ማሰማሪያ ለምልመዋል ዝናብ አዝንቦላችኋልና “በመልካም ( በጥሩ ሁኔታ) እንድትኖሩ ዝናብን ያዝላችኋል”
የፊተኛው ዝናብና…..የኋለኛው ዝናብ
ዝናብ ወቅት መጀመሪያው ዝናብና የዝናብ ወቅት የጭሻው ዝናብ