780 B
780 B
ርስትህን ለማላገጫ አሳልፈህ አትስጥ
“አህዛብ ርስትህን ዋጋ እንደሌለው አድርገው እንዲያዩት አትፍቀድ”
ርስትህ
የእስራኤል ህዝብ የእግዚአብሔር ርስት እደሆነ የሚያይ ነው ፡፡ ተርጓሚ- “የአንተ የተለየ ህዝብ” ( ዘይቤአዊ ንግግር ተመልከት)
ከአህዛብ መካከል አምላካቸው ወዴት ነው ይላሉ?
ይህ እንደ ዓረፍተ ነገር ሊተረጎም ይችላል፡፡ ተርጓሚ - “አህዛብ ፤ አምላካቸው አይረዳቸውም ለት የለባቸውም” ወይም “አህዛብ ፤የእስራኤል አምላክ ህዝቡን ተቶአል ማለት የለባቸውም”