am_tn/jol/02/10.md

1.5 KiB

ምድሪቱምከፊታቸውትናወጣለችሰማያትምይንቀጠቀጣሉ

ኢዮኤልምድርናሰማይልክእንደሰውበፍርሃትእንደሚንቀጠቀጡአድርጎያወራል፡፡ ይህሠራዊት( ህዝቡ) በጣምአስፈሪእንደሆኑናግዑዝነገርእንኳንእንደሚፈራአግንኖመተርጎምወይምበምድሪቱላይየሚኖሩትንበምድርናበሰማይዘይቤአዊንግግርመግለጽ፡፡ ተርጓሚ - “በምድርናበሰማይያሉሁሉበጣምፈሩ” ( ግነትተመልከት)

ፀሐይናጨረቃምይጨልማሉከዋክብትምብርሃናቸውንይሰውራሉ

ከአንበጣውመንጋየተነሳሠዎችፀሐይንጨረቃንወይምከዋክብትንማየትእንደሚሳናቸውተጋኖየቀረበንግግርነው፡፡ ( ግነትተመልከት)

እግዚአብሄርም ……ድምጽ ይሰጣል

“እግዚአብሄር ትዕዛዝ ለምስጠት ድምጹን ከፍ አድርጎ ይናገራል ፡፡”

ታላቅና እጅግ የሚያስፈራ

በዚህ ሐረግ ውስጥ ሁለቱም አገላለፆች በመሰረቱ ተመሳሳይናቸው ፡፡ ተርጓሚ - “ በእጅጉ የሚያስፈራ”

ማንስ ይችለዋል?

“ይህ እንደ ዐረፍተ ነገር ሊተረጎም ይችላል፡፡ ተርጓሚ - የእግዚአብሔርን ፍርድ ሊቋቋም የሚችል ማንም ብርቱ የሆነ የለም፡፡”