am_tn/job/41/19.md

1.1 KiB

ከአፉ የሚነድ ችቦ ይወጣል፣ የእሳት ብልጭታ ይፈናጠራል

እግዚአብሔር በሌዋታን አስፈሪ መልክ ላይ ትኩረት ለመስጠት ተመሳሳይ ሀሳብን በሁለት የተለያዩ መንገዶች ይገልጻል፡፡ ይህንን የተተወውን ቃል በመጨመር ግልጽ ማድረግ ትችላላችሁ፡፡ "ከአፉ የሚነድ ችቦ ይወጣል እና የእሳት ብልጭታ ይወጣል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ እና የተዘለለ/የተተወ የሚሉትን ይመልከቱ)

የእርሱ

"የእርሱ" የሚለው ቃል የሚያመለክተው ሌዋታንን ነው፡፡

አፍንጫዎቹ

የአፍንጫው ሁለቱ ቀዳዶች

እንደሚፈላ ገንቦ የሚጤስ

ጢስ እና የሚፈላ ገንቦ ሁለቱም በጣም ሞቃት ናቸው፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)

ከሰል ወደ ፍምነት ይቀጣጠላል

"ከሰል ፍም እንዲሆን"