am_tn/job/40/06.md

473 B

እንደ ወንድ ወገብህን ታጥቀህ ተዘጋጅ

ቀበቶውን የታጠቀ ወንድ ለብርቱ ስራ የተዘጋጀ ነው፤ ኢዮብ ለእግዚአብሔር መልስ መስጠትን ለመሰለ ከባድ ስራ መዘጋጀት ነበረበት፡፡ ይህ በኢዮብ 38፡3 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ተመልከቱ፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ እና ዘይቤያዊ አነጋገር የሚሉትን ይመልከቱ)