am_tn/job/39/16.md

1.6 KiB

አያያዥ ሀሳብ፡

ያህዌ ኢዮብን መገዳደሩን/መጠየቁን ቀጥሏል

እርሷ በጭካኔ ትተዋቸዋለች

"እርሷ የሚለው ቃል የሚያመለክተው ሴቷን ሰጎን ነው

የእርሷ ምጥ

እንቁላሏን ስትጥል የምትሰራው ስራ

በከንቱ ሊሆን ይችላል

ጫጩቶቹ ከሞቱ፣ ስራዋ ሁሉ ዋጋ ቢስ ነበር፡፡ "ጫጩቶቹ የሚሞቱ ከሆነ ልፋቷ ከንቱ ነበር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)

ከጥበብ ተነጥላለች

"ጥበብን እንድትዘነጋ ተደርጋለች" ወይም "ጥበብ አልተሰጣትም"

የጥበብ ምስጢር

ይህ ቃል በኢዮብ 11፡ ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡

እርሷ ስትሮጥ

ይህ ስንኝ ጫጩቶቿን ከመንከባከብ ከድካሟ ጋር በንጽጽር ይታያል፡፡ "ሆኖም፣ በምትሮጥበት ጊዜ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡

እርሷ በጋላቢው…ትስቃለች

በጋላቢው የምትስቀው ከፈረስ ፈጣን በመሆኖ እንደሆነ ተጠቁሟል፡፡ "በጋላቢው የምትስቀው… ከፈረስ ይልቅ ፈጣን በመሆኗ ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)