am_tn/job/39/07.md

708 B

አያያዥ ሀሳብ፡

ያህዌ ኢዮብን መገዳደሩን/መጠየቁን ቀጥሏል

እርሱ

"እርሱ" የሚለው ቃል የሚያመለክተው የሜዳ አህያን ነው

በንቀት ይስቃል

ያህዌ አህያን እንደ ሰው ይስቃል በማለት ይገልጻል፡፡ አህያው የሚስቀው በከተማ የሚኖሩ ከፍ ያለ ድምጹን እንዲሰሙ ሲሆን፣ እርሱ ግን በጸጥታ ስፍራ ይኖራል፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ የሚልውን ይመልከቱ)

ነጂዎች

እንስሳው እንዲሰራ የሚያስገድድ

መሰማሪያ

እንስሳት በሜዳ የበቀለውን የሚግጡበት ስፍራ