am_tn/job/39/01.md

2.3 KiB

አያያዥ ሀሳብ፡

ያህዌ ኢዮብን መገዳደሩን/መጠየቁን ቀጥሏል

አጠቃላይ መረጃ፡

ያህዌ ኢዮብን አራት ጥያቄዎች የጠየቀው እርሱ ከኢዮብ ታላቅ እንደሆነ ትኩረት ሰጥቶ ለመግለጽ ነው፡፡ ምክንያቱም ለእነዚህ የተራራ ዱር ፍየሎች እና አጋዘኖች እንክብካቤ የሚያደርገው እርሱ እንጂ ኢዮብ አይደለም፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን መልከቱ)

ልጆቻቸውን ምን ጊዜ እንደሚወልዱ… አንተ ታውቃለህን?

ይህ በዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "አንተ በእርግጥ መቼ ነገሮች ምቹ እንደሚሆኑ …አጋዘኖች መቼ ግልገሎቻቸውን እንደሚወልዱ ማወቅ አትችልም!"

አጋዘኖች መቼ ልጆቻቸውን እንደሚወልዱ መጠባበቅ ትችላለህ?

ይህ በዐረፍተ ነገር ሊተረጎም ይችላል፡፡ አጋዘኖች ግልገሎቻቸውን የሚወልዱበትን ሁሉም ነገር ምቹ የሚሆንበትን ገዜ በእርግጠኝነት መጠባበቅ አትችልም!" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን መልከቱ)

ግልገሎች የሚኖራቸው

"ግልገሎቻቸውን የመወልዱበት"

የእርግዝና ወራቶቻቸውን መቁጠር ትችላለህ?

ይህ በዐረፍተ ነገር ሊተረጎም ይችላል፡፡ "እርጉዝ የሚሆኑበትን ወራት መቁጠር አትችልም፡፡" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን መልከቱ)

እርጉዝ የሚሆኑበት

"እርግዝናቸው የሚያበቃበት"

እነርሱ

"እነርሱ" የሚለው ቃል ፍየሎችን እና አጋዘኖችን ያመለክታል

እርጉዞች

"እርጉዝ የሆኑ"

ግልገሎቻቸውን መቼ እንደሚወልዱ ጊዜውን ታውቃለህ?

ይህ በዐረፍተ ነገር ሊተረጎም ይችላል፡፡ "በእርግጥ መቼ ግልገሎቻቸውን እንደሚወልዱ አታውቅም፡፡" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን መልከቱ)