am_tn/job/38/41.md

1.8 KiB

አያያዥ ሀሳብ፡

ያህዌ ኢዮብን መገዳደሩን/መጠየቁን ቀጥሏል

አጠቃላይ መረጃ፡

ያህዌ ኢዮብን ይህን ጥያቄ የጠየቀው እርሱ እንጂ ኢዮብ ለአሞሮች ምግብ እንደማይሰጣቸው ትኩረት ሰጥቶ ለመግለጽ ነው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን መልከቱ)

ምግብ ላጡ… ምግባቸውን የሚሰጣቸው ማን ነው?

ይህ ጥያቄ በዐረፍተ ነገር መልክ ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ምግብ ላጡ… ለተጠቁት ማን ምግባቸውን እንደሚሰጣቸው ንገረኝ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን መልከቱ)

ለተራቡት ምግብ የሚሰጥ

"ምግብ የሚሰጥ፡፡" ይህ የሚያመለክተው ቁራዎች ለምግብነት የሚፈልጓቸውን እንስሳት ነው፡፡

ቁራዎች/ቁራ መሰል አሞራ

የሞቱ እንስሳትን የሚመገቡ የሚያብረቀርቅ ጥቁር ላባ ያላቸው ትላልቅ ወፎች

ወደ እግዚአብሔር መጮህ

በውስጠ ታዋቂነት የሚገኘው መረጃ ቁራዎች ምግብ ለማግኘት ይጮሃሉ የሚል ነው፡፡ "ለእርዳታ ወደ እግዚአብሔር መጮህ" ወይም "ምግብ እንዲሰጣቸው ወደ እግዚአብሔር ይጮሃሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)

መንገዳገድ

ይህ ማለት ወዲያ ወዲህ በመንገዳገድ መራመድ

ምግብ በማጣት

"በምግብ በማጣት ምክንያት" ወይም "የሚበሉት በማጣታቸው ምከንያት"