am_tn/job/38/10.md

1.9 KiB

ለባህር የእኔን ዳርቻን በጀሁለት

"ለባህር ዳርቻ አበጀሁለት"

ዳርቻ

ያህዌ ባህር እንዲያልፍ ያልተፈቀደለትን ድንበር አበጀለት"

መቀርቀሪያዎቹን እና በሮቹን አደረግሁለት

ያህዌ ለባህር ዳርቻ ያበጀበትን መንገድ የሚያነጻጽረው መቀርቀሪያ እና በሮች እንዲኖር ከማድረግ ጋር ነው፡፡ "መቀርቀሪያ አበጀሁለት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያው አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)

መቀርቀሪያዎች

በር ለመዝጊያ የሚያገለግል ረጅም የአንጨት ቁራጭ ወይም ብረት

እኔ ስናገረው/ሳዝዘው

"እኔ ባህሩን ስናገረው፡፡" ያህዌ ባህሩን የሚናገረው/የሚያዘው ሰው እንደሆነ አድርጎ ነው፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)

ይህን ያህል መቅረብ ትችላለህ፣ ከዚህ ወዲያ ግን አታልፍም

"ይህን ያህል" የሚለው ቃል ያህዌ እስከፈቀደለት ስፍራ ድረስ ማለት ነው፡፡ "እስከዚህ ድንበር ድረስ ልትመጣ ትችላለህ፣ ነገር ግን ከዚህ አታልፍም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)

የማዕበልህ ኩራት

"ለማዕበልህ ሀይል፡፡"ማዕበል የተገለጸው ኩራት እንዳለው ተደርጎ ነው፡፡ "ኩራት" የሚለው ረቂቅ ስም "ኩሩ" በሚል ቅጽል ሊተረጎም ይችላል፡፡ "ለኩሩ ማዕበልህ" ወይም "ለሀይለኛው ማዕበልህ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ እና ረቂቅ ስሞች የሚሉትን ይመልከቱ)