am_tn/job/36/25.md

1.0 KiB

እነርሱ እነዚያን ድርጊቶች የተመለከቱት ከርቀት ብቻ ነው

ኤሊሁም የእግዚአብሔርን ስራዎች ከርቀት ብቻ በመመልከታቸው፣ ስራዎቹን በሙላት ሊረዱ ስላልቻሉ ሰዎች ይናገራል፡፡ "እነርሱ ስራዎቹን በሙላት አልተረዱም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)

እነሆ

"ተመልከት" ወይም "ስማ" ወይም "ልነግርህ ለተዘጋጀሁት ነገር ትኩረት ስጥ"

የእርሱ ዘመናት ቁጥር አይሰላም

ይህ የሚያመለክተው እግዚአብሔር ከመቼ አንስቶ እንደነበር ነው፡፡ "ሰዎች እርሱ ለምን ያህል ጊዜ እንደኖረ ማወቅ አይችሉም" ወይም "ሰዎች የእርሱን እድሜ ሊያውቁ አይችሉም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)