am_tn/job/35/12.md

903 B

አጠቃላ መረጃ፡

ኤሊሁ ንግግሩን ቀጠለ፡፡

እነርሱ ይጮሃሉ

"የተጨቆኑ ሰዎች ይጮሃሉ"

አንተ እርሱን ከምትጠባበቅበት… ምን ያህል ያነሰ ነገር ይመልስልሃል!

እግዚአብሔር የትዕቢተኞችን እና የክፉዎችን ጸሎት ስለማይሰማ፣ ይልቁንም ሙሉ ለሙሉ በእግዚአብሔር ላይ የተነሳውን የኢዮብን ጸሎት ይሰማል አይባልም፡፡ "ስለዚህ አንተ በትጠባበቀውም…እርሱ በእርግጥ ምላሽ አይሰጥህም!" (ቃለ አጋኖ የሚለውን ይመልከቱ)

የአንተ ጉዳይ በፊቱ ነው

"አንተ ጉዳይህን ለእርሱ አቅርበሃል"

አንተ እርሱን እየጠበቅህ ነው

" አንተ እርሱን እንዲመልስልህ እየጠበቅህ ነው"