am_tn/job/31/38.md

1.5 KiB

አጠቃላይ መረጃ፡

ኢዮብ የእግዚአብሔር ቅጣት እንደማይገባው ሁኔታዎችን መግለጹን ያጠቃልላል፣ ይልቁንም፣ ጥፋት እንደሌለበት እና ንጹህ እንደሆነ ያውቃል፡፡ (መላምታዊ ሁኔታዎች የሚለውን ይመልከቱ)

ምድሬ በእኔ ላይ ቢያለቅስብኝ፣ እርሻዩ በአንድነት ቢያለቅስ

ኢዮብ ጥፋተኛ ስላለመሆኑ የሚናገረው ምድሩ ሰው እንደሆነ እና እርሻውን በመበደሉ ምክንያት በእርሱ ላይ እንደሚያለቅስበት አድርጎ ነው፡፡ "እርሻዬን በሚመለከት አንዳች ስህተት ሰርቼ ቢሆን" ወይም "እርሻዬን/ መሬት ከሌላ ሰው ሰርቄ ቢሆን" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)

ህይወታቸው እንዲያልፍ

ይህ ሞትን ያመለክታል፡፡ "እንዲሞት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)

በገብስ ፈንታ አረም

"ይሁን" እና "ይብቀል" የሚሉት ከቀደመው ሀረግ ይታወቃሉ፡፡ "በገብስ ፈንታ አረም ይብቀል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (የተተወ/የተዘለለ የሚለውን ይመልከቱ)