am_tn/job/31/22.md

790 B

አጠቃላይ መረጃ፡

እንዲህ ከሆነ ትከሻዬ ከመጋጠሚያው ይነቀል፣ ክንዴም ደግሞ ከመታጠፊያው ይሰበር ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "እንዲህ ከሆነ አንድ ሰው ትከሻዬን ከመጋጠሚያው ይንቀለው ደግሞም ክንዴን ከመታጠፊያው ይስበር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)

የእርሱን ግርማ … ፈርቻለሁና

ኢዮብ ከቁጥር 7 አንስቶ እስከ 21 ድረስ ከተናገረው ውስጥ በአንዱም እንዳልበደለ የተናገረበት ምክንያት ይህ/የእርሱን ግርማ/ መፍራቱ ነው