am_tn/job/31/03.md

1.6 KiB

አጠቃላይ መረጃ፡

ኢዮብ መናገሩን ቀጥሏል፡፡

እግዚአብሔር መንገዴን አይመለከትምን ደግሞስ እርምጃዬን አይቆጥርምን?

እዚህ ስፍራ "መንገዶቼ" እና "እርምጃዎቼ" የሚሉት ለኢዮብ ባህርይ መግለጫነት የቀረቡ ዘይቤዎች ናቸው፡፡ እዚህ ስፍራ "መንገዶቼን ተመልከት" እና "እርምጃዎቼን ሁሉ ቁጠር" የሚሉት ኢዮብ የሚያደርገውን ሁሉ እግዚአብሔር እንደሚያው ለመግለጽ የቀረቡ ዘይቤዎች ናቸው፡፡ ኢዮብ ይህንን ጥያቄ የተጠቀመበት እግዚአብሔር እርሱ ያደረገውን ሁሉ እንደሚያውቅ ትኩረት ሰጥቶ ለመግለጽ ነው፡፡ "በእርግጥ እግዚአብሔር ይመለከተኛል፣ ደግሞም ያደረግሁትን ነገር በሙሉ ያውቃል፡፡" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር እና ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚሉትን ይመልከቱ)

እግዚአብሔር መንገዶቼን አይመለከትምን ደግሞስ እርምጃዎቼን ሁሉ አይቆጥርምን?

ኢዮብ ምናልባትም እግዚአብሔር የእርሱን ጻድቅነት ማወቅ እንደሚገባው እና መቅሰፍት እና ጥፋት ለእርሱ እንደማይገባው እያመላከተ ሊሆን ይችላል፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)