am_tn/job/29/09.md

1.5 KiB

ልዑላን እኔ ስመጣ ንግግራቸውን ያቋርጡ ነበር

ይህ የአክብሮት ምልክት ነበር፡፡ (ትዕምርታዊ/ምልክታዊ ድርጊት የሚለውን ይመልከቱ)

እጃቸውን በአፋቸው ላይ ይጭኑ ነበር

ይህን የሚያደርጉት እንደማይናገሩ ለማሳየት ነው፡፡ ይህ ለኢዮብ ያላቸውን አክብሮት የሚያሳዩበት ምልክት ነበር፡፡ (ትዕምርታዊ/ምልክታዊ ድርጊት የሚለውን ይመልከቱ)

የተከበሩ ሰዎች ድምጽ ጭጭ ይል ነበር

ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "የተከበሩ ሰዎች ጸጥ ይሉ ነበር" ወይም "የተከበሩ ሰዎች መናገራቸውን ያቆሙ ነበር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)

ምላሳቸው ከትናጋቸው ጋር ይጣበቅ ነበር

ይህ እነርሱ ለኢዮብ ካላቸው እጅግ ከፍ ያለ አክብሮት የተነሳ አንዳች የሚናገሩት ነገር እንዳልነበረ ያሳያል፡፡ "መናገር የማይችሉ ሆኖ ይሰማቸው ነበር" ወይም "አንዳች የሚሉት አልነበራቸውም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)