am_tn/job/29/01.md

1.0 KiB

አወይ፣ ምነው ባለፉት ወራት እንደነበርኩት በሆንኩ ኖሮ

ኢዮብ ይህንን አጋኖ የተጠቀመው ምኞትን ለመግለጽ ነው፡፡ "በቀደሙት ወራት እንደነበርኩት ብሆን በወደድኩ ነበር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አጋኖ የሚለውን ይመልከቱ)

የእርሱ ብርሃን በእኔ ራስ ላይ ሲበራ

የእግዚአብሔር ብርሃን በኢዮብ ላይ ማብራቱ የሚወክለው እግዚአብሔር ኢዮብን ያለውን መባረኩን ነው፡፡ "የእግዚአብሔር በረከት እንደ መብራት በላዬ በሚያበራበት ጊዜ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)

በእርሱ ብርሃን በጨለማ ውስጥ በማልፍበት ጊዜ

በጨለማ ውስጥ ማለፍ የሚወክለው አስቸጋሪ ሁኔታን ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)