am_tn/job/28/23.md

1.2 KiB

እግዚአብሔር የእርሷን መንገድ ያውቃል፤ እርሱ ስፍራዋን ያውቃል

ጥበብ የተገለጸችው በአንድ ስፍራ እንደምትገኝ ተደርጎ ነው፡፡ "እግዚአብሔር ጥበብ እንዴት እንደምትገኝ ያውቃል፡፡ እርሱ ጥበብ የት እንዳለች ያውቃል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)

የምድራ ዳርቻ

"የምድር የመጨረሻው ሩቅ ስፍራ"

ውኆችን ይሰፍራል

ይህ የሚገልጸው እግዚአብሔር በእያንዳንዱ ስፍራ መገኘት ያለበትን የውሃ መጠን የወሰነ መሆኑን ነው፡፡ ይህ ለመወሰን የሚያመለክተው አማራጭ ትርጉም 1) በእያንዳንዱ ደመና ምን ያሀል ዝናብ መገኘት እንዳለበት ወይም 2) በእያንዳንዱ ባህር የሚገኘውን ውሃ መጠን፡፡ "በእያንዳንዱ ስፍራ የሚኖረውን ውሃ ወስኗል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)