am_tn/job/26/11.md

1018 B

የሰማይ አምዶች ተናወጡ፣ በቁጣውም ራዱ

ሰዎች ሰማያት ወይም ሰማይ በአምዶች ላይ እንደቆሙ ያስባሉ፡፡ ኢዮብ ሰዎች እግዚአብሔር ሲቆጣ የሚርዱ አምዶች እንደሆኑ አድርጎ ይናገራል፡፡ "ሰማይን የተሸከሙ አምዶች እግዚአብሔር ሲቆጣቸው በፍርሃት ይናወጣሉ" ወይም "ሰማይን የተሸከሙ አምዶች እግዚአብሔር ሲገስጻቸው እንደሚርዱ ሰዎች ይናወጣሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)

ረአብን ይቆራርጣል/ይሰባብራል

"ረአብን ያጠፋል"

ረአብ

ይህ በውሃ ውስጥ የሚኖር አስፈሪ የሆነ አውሬ ስም ነው፡፡ ይህ በኢዮብ 9፡13 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)