am_tn/job/26/09.md

590 B

ደግሞም በእርሷ ላይ ደመናዎችን ዘርግቷል

ይህ ሀረግ የጨረቃን ገጽ እንዴት እንደሸፈነ ይገልጻል፡፡ በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ "ደመናዎቹን በእርሷ ፊት በመዘርጋት"

እርሱ በውሆች ገጽ ዙሪያ ክብ ዳርቻዎችን አበጅቷል

ይህ እግዚአብሔር በውቅያኖስ ላይ የዳርቻ ምልክት ያደረገ የሚመስልበትን ምድር ከሰማይ ጋር የገጠመ ሆኖ ስለሚታይበት ስለ አድማስ ይናገራል