ይህ ሀረግ የጨረቃን ገጽ እንዴት እንደሸፈነ ይገልጻል፡፡ በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ "ደመናዎቹን በእርሷ ፊት በመዘርጋት"
ይህ እግዚአብሔር በውቅያኖስ ላይ የዳርቻ ምልክት ያደረገ የሚመስልበትን ምድር ከሰማይ ጋር የገጠመ ሆኖ ስለሚታይበት ስለ አድማስ ይናገራል