am_tn/job/24/22.md

1.2 KiB

አያያዥ ሃሳብ፡

ኢዮብ መናገሩን ቀጥሏል

በእርሱ ሀይል

"ሀይሉን በመጠቀም" ወይም "ሀይለኛ በመሆኑ ምክንያት"

እርሱ ይነሳል ደግሞም በህይወት አያበረታቸውም

"በህይወት አያበረታቸውም" ማለት እግዚአብሔር በህይወት አያኖራቸውም/ህይወት አይሰጣቸውም ማለት ነው፡፡ "እግዚአብሔር ይነሳል፣ ክፉዎች በህይወት እንዲኖሩ አቅም አይሰጣቸውም" ወይም "እግዚአብሔር ይነሳል ደግሞም በህይወት እንዳይኖሩ ይገድላቸዋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)

ነገር ግን ዐይኖቹ በመንገዳቸው ላይ ነው

እዚህ ስፍራ "ዐይኖች" የሚያመለክተው እግዚአብሔርን ነው፡፡ "ነገር ግን ሁልጊዜም የሚያደርጉትን ይመለከታል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)