ኢዮብ መናገሩን ቀጥሏል
እነዚህን አራት አቅጣጫዎት በመጥራት፣ ኢዮብ ወደ ሁሉም ስፍራ መመልከቱን ያተኩራል
ኢዮብ ስለ እግዚአብሔር ራሱን እንደ ሰወረ ሰው አድርጎ ይናገራል