am_tn/job/23/08.md

423 B

አያያዥ ሃሳብ፡

ኢዮብ መናገሩን ቀጥሏል

ወደ ምስራቅ… ወደ ምዕራብ… ሰሜን….ደቡብ

እነዚህን አራት አቅጣጫዎት በመጥራት፣ ኢዮብ ወደ ሁሉም ስፍራ መመልከቱን ያተኩራል

ራሱን የት እንደ ሰወረ

ኢዮብ ስለ እግዚአብሔር ራሱን እንደ ሰወረ ሰው አድርጎ ይናገራል