am_tn/job/22/09.md

1.1 KiB

አያያዥ ሃሳብ፡

ኤልፋዝ ከኢዮብ ጋር መነጋገሩን ቀጠለ

ባሎቻቸው የሞቱባቸውን መበለቶች ባዷቸውን ሰደሃል

"መበለቶች ባዷቸውን እንዲሄዱ አድርገሃል"

መበለቶች

ባሎቻቸው የሞቱባቸው ሴቶች

አባት የሌላቸው ክንዳቸው ተሰብሯል

እዚህ ስፍራ "ክንዶች" የሚለው የሚያመለክተው ሀይልን ነው፡፡ ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ወላጅ የሌላቸውን ሳይቀር ጨቁነሃል" (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት እና አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚሉትን ይመልከቱ)

በዙሪያህ ወጥመድ አለ… ጨለማ ሆኗል… ብዙ ውሃ ሸፍኖሃል

እያንዳንዳቸው እነዚህ ዘይቤያዊ አነጋገሮች፣ ከኃጢአቱ የተነሳ ኢዮብን ችግር እና አደጋ ዙሪያውን እንደከበቡት ይገልጻሉ፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)

ብዙ ውሃ

"ጎርፍ"