am_tn/job/22/04.md

1.0 KiB

አያያዥ ሃሳብ፡

ኤልፋዝ ከኢዮብ ጋር መነጋገሩን ቀጠለ

ወደ ፍርድ የሚያቀርብህ እና የሚገስጽህ አንተ ለእርሱ ካለህ አምልኮ የተነሳ ነውን? ኃጢአትህ/ክፋትህ ታላቅ

አይደለምን? ለበደልህ ዳርቻ የለውምን? ኤልፋዝ እነዚህን ጥያቄዎች የተጠቀመው ኢዮብን ለመገሰጽ እና አስከፊ ኃጢአት ስለመስራቱ ሊከሰው ነው፡፡ "በእርግጥ እግዚአብሔር አንተን የገሰጸህ እና ወደ ፍርድ ያቀረበህ ለእርሱ የተሰጠህ ስለነበርክ አይደለም! አይደለም፣ እንደምታውቀው፣ የፈረደብህ ክፋትህ/ኃጢአትህ ታላቅ ስለሆነ እና በኃጢአተኛነትህ ስለቀጠልክበት/ከኃጢአትህ ስላልተመለስክ ነው!" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)