am_tn/job/16/09.md

1.1 KiB

እግዚአብሔር በቁጣው በጫጨቀኝ፣ ደግሞም አሳደደኝ… ቀዳዶ ጣለኝ

ይህ የሚገልጸው እግዚአብሔር በኢዮብ ላይ ስቃይ ያደረሰበት ያደነውን ገድሎ እንደሚመገብ እንስሳ አድርጎ ነው፡፡ "እግዚአብሔር በእኔ በጣም ስለተቆጣ የዱር አውሬ በጥርሱ እንደሚቦጫጭቅ አካሌን ጠላት ሆኖ በጣጥሶታል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)

ጠላቴ

ኢዮብ እግዚአብሔርን ትልቅ መከራ እንዳደረሰበት እንደ "ጠላቱ" አድርጎ ይገልጻል

ዐይኖቹን በእኔ ላይ አጣብቋል/ተክሏል

ይህ ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፡፡ "ዐይኑን ተከለብኝ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይህ ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)

ሰዎች በመገረም አፋቸውን ከፍተዋል

"አፍ መክፈት" የሚለው በመደነቅ አፍን ከፍቶ መመለከት ማለት ነው