1.5 KiB
1.5 KiB
አያያዥ ሃሳብ፡
ኢዮብ ለእግዚአብሔር መናገሩን ይቀጥላል
ከአንተ ፊት
"ፊት" የሚገለጸውን አካል ይወክላል፡፡ "ከአንተ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
ከባድ እጅህን ከእኔ ላይ አንሳ
ከባድ/የሚጫን እጅ አንድን ሰው የሚጫን ነገር ማድገረግን የሚገልጽ ሜቶኖሚ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ነው፡፡ እጅን ማንሳት እነዚያ ነገሮችን ማድረግ ማቆምን የሚገልጽ ዘይቤያዊ አነጋገር ነው፡፡ "እኔን መጫንህን አቁም/እጅህን ከእኔ አንሳ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት እና ዘይቤያዊ አነጋገር የሚሉትን ይመልከቱ)
ማስጨነቅህ እንድፈራ አያድርገኝ
"ማስጨነቅህ" የሚለው ሀረግ የሚያመለክተው ሰዎች እግዚአብሔርን እንዲፈሩ የሚያደርጋቸውን ምክንያት ነው፡፡ "አታስጨንቀኝ/አታስፈራኝ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)