am_tn/job/13/09.md

1.4 KiB

አያያዥ ሃሳብ፡

ኢዮብ ለወዳጆቹ መናገሩን ይቀጥላል

እርሱ መርምሮ በደረሰባችሁ ጊዜ ይህ ለእናንተ መልካም ይሆንላችኋልን?

እዚህ ስፍራ "ከውጭ ሲያገኛችሁ" በዘይበያዊ አነጋገር "ሲመረምራችሁ" የሚል ትርጉም አለው፡፡ ኢዮብ ይህንን ጥያቄ የተጠቀመው እግዚአብሔር ወዳጆቹን በመረመራቸው ጊዜ ስህተተኞች ሆነው ስለሚያገኛቸው ሊያስጠነቅቃቸው ፈልጎ ነው፡፡ "እግዚአብሔር በመረመራችሁ ጊዜ፣ ለእናንተ መልካም አይሆንም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)

እናንተን ይወቅሳል

"እናንተን ይገስጻል"

በድብቅ ወገናዊነትን/አድልዎ ብታሳዩ

"ለሌላው በድብቅ አድልዎ ብታደርጉ፡፡" ወገናዊነትን ማሳየት የሚመለክተው፣ ዳኛው ያ ሰው መልካም ነው እንዲል ስለ አንድ ሰው መልካሙን ብቻ መናገርን ነው፡፡ ይህንን በድብቅ ማድረግ ማለት በትክክል የተናገሩ ማስመሰል ሲሆን፣ በእርግጥ ግን ሲታይ ከአንዱ ሰው ይልቅ ለሌላው ማድላት ነው፡፡