am_tn/job/13/06.md

2.1 KiB

አያያዥ ሃሳብ፡

ኢዮብ ለወዳጆቹ መናገሩን ይቀጥላል

የከንፈሮቼን ልመና ስሙ

እዚህ ስፍራ "ከንፈሮች" የሚለው የሚወክለው ተናጋሪውን ሰው ነው፡፡ "እኔ ራሴ የምለውነውን ነገር አድምጡ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)

ለእርሱ በሽንገላ … ያለ ጽድቅ/በክፉ ትናከራላችሁን?

ኢዮብ እነዚህን ሁለት ጥያቄዎች የሚጠቀመው ወዳጆቹ ያለ ጽድቅ/በክፉ በመናገራቸው ሊወቅሳቸው ነው፡፡ "እናንተ ለእግዚአብሔር የምትናገሩ ይመስላችኋላ፣ ነገር ግን በክፋት/ጽድቅ የሌለበትን ነገር እየተናገራችሁ ነው፡፡ በማታለል እየተናገራችሁ ነው፡፡" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ እና ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚሉትን ይመልከቱ)

በማታለል መናገር

"መዋሸት" ወይም "ውሸት መናገር"

ለእርሱ ወገንተኝነትን ታሳያላችሁን? ለእግዚአብሔር ትከራከራላችሁን?

ለእግዚአብሔር ደግነትን ማሳየት የሚወክለው እግዚአብሔርን መርዳትን ወይም እግዚአብሔርን ከኢዮብ ማማረር መከላከልን ነው፡፡ ኢዮብ እነዚህን ጥያቄዎች የተጠቀመባቸው ወዳጆቹ ለእግዚአብሔር እንቆምለታለን ብለው በማሰባቸው ሊወቅሳቸው ነው፡፡ "እግዚአብሔር እንድትከራከሩለት ይፈልጋል ብላችሁ ታስባላችሁን? ጠበቃ በፍርድ ቤት እንደሚካከር ለእግዚአብሔር እንደምትከራከሩለት ታስባላችሁ፡፡" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ እና ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ እንዳሁም ምፀት የሚሉትን ይመልከቱ)