am_tn/job/10/17.md

971 B

አንተ በእኔ ላይ አዲስ ምስክር ታመጣለህ

ኢዮብ ከእግዚአብሔር ዘንድ የሚደርስበት መከራ የተገለጸው በእርሱ ላይ ምስክር የሚሆኑ ሰዎች እንደሆኑ ተደርጎ ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)

በእኔ ላይ ቁጣህ ይጨምራል

"ቁጣ" የሚለው ረቂቅ ስም "ቁጡነት" በሚል ቅጽል ሊተረጎም ይችላል፡፡ "በእኔ ላይ ቁጡነቱ እየጨመረ መጣ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስም የሚለውን ይመልከቱ)

በአዲስ ሰራዊት/ሀይል ታጠቃኛለህ

እግዚአብሔር ወደ ኢዮብ መከራ መላኩ የተገለጸው እግዚአብሔር ሳያቋርጥ በኢዮብ ላይ አዲስ ሰራዊት እንደሚልክ ተደርጎ ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)