am_tn/job/09/01.md

1.0 KiB

ይህ እንዲህ እንደሆነ በእውነት አውቃለሁ

"አንተ እምትናገረው እውነት እንደሆነ ያንን አውቃለሁ"

ይህ እንዲህ ነው

እዚህ ስፍራ "ይህ" የሚለው ቃል የሚያመለክተው በልዳዶስ የተናገረውን ነው፡፡

ሰው በእግዚአብሔር ፊት እንዴት ትክክል/ጻድቅ ሊሆን ይችላል?

"ማንስ ቢሆን እንዴት በእግዚአብሔር ፊት ንጹህ ሊሆን ይችላል?"

ክርክር

"ጠብ"

ከአንድ ሺህ ጊዜ አንዴም ሊመልስለት አይችልም

"ከሺህ አንዴ" የዚህ ፈሊጣዊ አነጋገር ትርጉም "በፍጹም" ማለት ነው፡፡ ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች፡ 1) "ለእግዚአብሔር ምንም መልስ መስጠት አይችልም" ወይም 2) "እግዚአብሔር በፍጹም መልስ አይሰጠውም" (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)

አንድ ሺህ ጊዜ

"1,000 ጊዜ"