am_tn/job/03/25.md

808 B

የፈራኋቸው ነገሮች በላዬ መጡብኝ፣ የፈራሁት ደረሰብኝ

እነዚህ ሁለት ሀረጋት ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፡፡ "በጣም ሰግቻለሁ" ወይም "እጅግ የፈራሁት ነገር ደረሰ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)

ተዘልዬ የተቀመጥኩ አይደለሁም፣ አላረፍኩም፣ ደግሞም እረፍት የለኝም

ኢዮብ ጭንቀቱን በሶስት የተለያዩ ሀረጋት ይገልጻል፡፡ "በጣም ሰግቻለሁ" ወይም "በስሜትም በአካልም ተሰቃይቻለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)