am_tn/job/02/09.md

1.9 KiB

እስከ አሁን ታማኝነትህን ጠብቀሃል?

ይህ ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ ዐረፍተ ነገርን ይገልጻል፡፡ "እሰከ አሁን ታማኝነትህን መጠበቅ አልነበረብህም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)

እግዚአብሔርን ተራገም

"እግዚአብሔርን ተው"

አንቺ እንደ ሞኝ ሴት ተናገርሽ

"የማይረቡ ሴቶች እንደሚናገሩት ተናገርሽ"

መልካሙን ከእግዚአብሔር ዘንድ እንደ ተቀበልን ክፉውንስ አንቀበልምን?

ይህ ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ ዐረፍተ ነበርን ይገልጻል፡፡ "መልካሙን ከእግዚአብሔር እንደተቀበልን ሁሉ ክፉውንም በእርግጥ መቀበል ይገባናል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)

መልካሙን መቀበል

"መልካም ከሆኑ ነገሮች ሁሉ ተጠቃሚ መሆን"

መልካም የሆነው

ይህ የሚወክለው እግዚአብሔር የሰጠንን መልካም ነገሮች ሁሉ ነው፡፡ (የስማዊ ሀረጋት ክፍሎች)

ክፉ የሆነውን መቀበል

"ሳያማርሩ ክፉ የሆነውን ሁሉ መቀበል"

ክፉ የሆነው

ይህ የሚወክለው እግዚአብሔር እንድናልፍበት የፈቀደቀውን ወይም ያደረገውን ክፉ ነገሮች ሁሉ ነው፡፡ (የስማዊ ሀረጋት ክፍሎች)

ከከንፈሮቹ በደል

እዚህ ስፍራ "ከንፈሮች" የሚወክለው የንግግርን ነው፡፡ "በንግግር እግዚአብሔርን መበደል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)