am_tn/job/02/07.md

1.1 KiB

ከዚያም ሰይጣን ከእግዚአብሔር ፊት ወጥቶ ሄደ

ይህ በኢዮብ 1፡12 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡

እርሱ ኢዮብን በቁስል መታው

"በከባድ ቁስል አሰቃየው"

የስቃይ ቁስል

ትልቅ፣ የሚያሳክክ እና ስቃይ የሞላበት የቆዳ ቁስል

ገላውን የሚያክበት ገል/የሸክላ ስባሪ

ማከኪያው ስቃዩን ለመቀነስ ቆዳውን የሚያክበት ነው

በአመድ መሃል ተቀመጠ

ይህ ምናልባት አመድና ቆሻሻ ተጥሎ የሚቃጠልበትን ስፍራ ሊያመለክት ይችላል፡፡ እንዲህ ባለው ስፍራ መቀመጥ ጥልቅ ሀዘን መድረሱን የሚያመለክት ነበር፡፡ "በቆሻሻ ክምር ላይ ተቀመጠ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዩፊሚዝም/ የማያስደስትን ቃል ሻል ባለ ቃል መተካት እና ትዕምርታዊ/ምልክታዊ ድርጊቶች የሚሉትን ይመልከቱ)