ወንዶች እና ሴቶች ልጆችህ በታላቅ ወንድማቸው ቤት ይበሉና ወይን ይጠጡ ነበር
ይህ በኢዮብ 1፡13 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
አውሎ ነፋስ
"አውራቂስ/ቶርኔዶ" ወይም "የበረሃ ማዕበል"
የቤቱ አራት ማዕዘኖች
"ቤቱን ያቆመው መዋቅር/ቤቱ የተዋቀረበት ድጋፍ"
በወጣቶቹ ላይ ወደቀ
"ቤቱ በወንዶች እና ሴቶች ልጆችህ ላይ ወደቀ"
እኔ ብቻዬን አመልሁ፤ ልነግረህም መጣሁ
ይህ በኢዮብ 1፡15 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡