am_tn/jhn/14/18.md

747 B

ብቻችሁን አልተዋችሁም

ደቀ መዛሙርቱን የሚያስብላቸው እንደሌለ ብቻቸውን እንደማይተዋቸው ይገልጻል፨

አለም

አለም የሚለው የሚየመለክተው የእግዚአብሄር ያልሆኑትን ነው፨ ያማያምኑትን

በኣባቴ እንዳለሁ እናንተም ታውቃለችሁ

እግዚአብሄር አባት ና እየሱሰ እንደ አንድ ስው ይኖራሉ፨ አባቴና እኔ እንድ እንደሆን ታውቀላችሁ፨

አባቴ

ይህ ለእግዚአብሄር አስፈላጊ ረዕስ ነው

አንተ በእኔ አለህ እኔም በአንተ አለሁ

እኔና አንተ ለክ እንደ አንድ ሰው ነን፨