am_tn/jhn/12/14.md

605 B

እየሱስም የአህያ ውርንጫ ኣግኝቶ ተቀመጠባት

ዮሃነሰ እየሱስ አህያዋን እንዴት እንዳገኘ ያስረዳል፨ በአህያ ውርንጫ ተቀምጦ ወደ እየሩሳሌም እንደሚገባ ያስረዳል፨ የአህያ ውርነጫ አገኘ ተቀመጠባትም ወደ ከተማውም ገባ

እንደተጻፈው

አሁን እንደተደረገ ኣድርገህ መተርጎም ተችላለህ፨ ነቢዩ እንደጻፈው

የጽዮን ልጅ

የጽዮን ልጅ የሚያመለክተው የእስራኤልን ህዝብ ነው