am_tn/jhn/11/24.md

628 B

እንደገና ይነሳል

እንደገና በሕይወት ይኖራል

ቢሞትም እንኳን

ሞት የሚያመለክተው ስጋ ሞትን ነው

ይኖራል

ይኖራል የሚለው መንፈሳዊ ሕይወትን ነው፨

በእኔ ብታምኑ ሞትን አትሞቱም በህይወት ትኖራላችሁ

በእኔ የሚያምኑ ሁሉ በመንፈስ ከእግዚአብሄር አይለያዩም ወይም በእኔ የሚያምኑ በመንፈስ ከእግዚአብሄር ጋር ለዘላለም ይኖራሉ

አይሞቱም

ሞት የሚያመለክተው መንፈሳዊ ሞትን ነው