am_tn/jhn/06/16.md

401 B

አያያዥ መግለጫ

በታሪኩ ውስጥ ይህ ቀጣዩ ክስተት ነው ፡፡ የኢየሱስ ደቀ መዛሙርት በጀልባ ወደ ሐይቁ ሄዱ።

በዚህን ጊዜ ጨልሞ ነበር ኢየሱሰም ገና ወደ እነሱ አልመጣም

ይህ የበስተጀርባ መረጃ መሆኑን ለማሳየት የእርስዎን ቋንቋ መንገድ ይጠቀሙ።