am_tn/jhn/04/41.md

300 B

ቃሉ

እዚህ “ቃል” ኢየሱስ ያስተላለፈውን መልእክት የሚያመለክተው ቃል ነው ፡፡

ዓለም

“ዓለም” በዓለም ለሚኖሩት ሰዎች ሁሉ የሚያመለክተው ዘይቤ ነው። አት: - “የዓለም ሕዝብ ሁሉ”