am_tn/jer/52/09.md

1.1 KiB

በሐማት ምድር ወዳለችው ወደ ሪብላ

ሪብላ በሃማት ክልል የምትገኝ ከተማ ነች

ፍርድን በእርሱ ላይ ተናገረ

እንዴት እንደሚቀጣ ወሰነ

የሴዴቅያስን ልጆች በፊቱ ገደላቸው

“በፊቱ ገደላቸው” ሲል አይኑ እያየ ለማለት ነው፡፡ አንባቢው ጨምሮ ሊረዳው ያለበት ነገር ሌሎችም የባቢሎን ንጉስ የሴዴቅያስን ልጆች ሲገድል እጃቸው ነበረ፡፡

የሴዴቅያስንም ዓይኖች አወጣ

የንጉሱ ሰዎች ሴዴቅያስን አይነ-ስውር አረጉት፡፡ የባቢሎን ንጉስ የሴዴቅያስን አይን ከጭንቅላቱ ማውጣቱን የሚያስረዳ ግልፅ ነገር የለም፡፡ ሌላው አንባቢው ጨምሮ ሊረዳው ያለበት ነገር ሌሎችም የባቢሎን ንጉስ የሴዴቅያስን አይን ሲያጠፋ እጃቸው ነበረ፡፡

እስኪሞትም ድረስ

ሴዴቅያስ እከሞተበት ቀን ድረስ