am_tn/jer/41/11.md

419 B

ዮሀነን…ቃሬያም

የእነዚህን ሰዎች ስም በኤርምያስ 40፡13 ላይ እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት፡፡

የናታንያ ልጅ እስማኤል…በሰሙ ጊዜ

“እስማኤል” ራሱን እና አብረውት ያሉትን ሰዎችን ያመለክታል፡፡ “እስማኤል እና አብረውት የነበሩት ሰዎች…በሰሙ ጊዜ”