am_tn/jer/40/09.md

518 B

እንዲህ ብሎ ማለ

“ለይሁዳዊ አለቃ ማለ”

እነሆ

ተመልከት ወይም ልብ በል

የበጋ ፍሬ

በበጋ ጊዜ የሚያፈራ ፍሬ

በያዛችኋቸውም

በናንተ ቁጥጥር ስር አርጋችኋል፡፡ “በያዛችኋቸውም” የሚለው የወታደሮች ቃል ሲሆን ገዳሊያሰራዊትን እየወሰደ ነበር (ኤርምያስ 40፡7) ያሸነፋችሁ ከሆነ ነው ካልሆነ ሙሉ ከተማው ትወሰዳለች