1.3 KiB
1.3 KiB
አጠቃላይ ሀሰብ
እግዚአብሄር ለኤርምያስ መናገር ቀጠለ
በዚያ ቀን
ይህ የሚያመለክተው ባቢሎናውያን የኢየሩሳሌምን ግንብ አፍርሰው ከተማዋን የሚያጠፉባት ቀን ነች
ይላል እግዚአብሄር
እግዚአብሄር ራሱን በስሙ የገለጸበት ምክንያት ቃሉን አስረግጦ ለመናገር ስለፈለገ ነው፡፡፤ ኤርምያስ 1፡8 የተተረጎመበትን መንገድ ይመልከቱ፡፡ ‹‹እግዚአብሄር የተናገረው ይህንን ነው›› ወይም ‹‹እኔ እግዚአብሄር የተናገርኩት ይህንን ነው››
በምትፈራቸው ሰዎች እጅ አልሰጥህም
“እጅ” የሚለው ሃይል እና ጉልበትን ያመለክታል፡፡ “የምትፈሩአቸው ሰዎች አይነኩአችሁም” ወይም “እናንተ በምትፈሩት በማንም ስልጣን ስር እንድትሆኑ አልፈቅድም”
በሰይፍ አትወድቅም
ሰይፍ የሚለው በጦርነት መሞትን ያመለክታል፡፡ “ማንም በሰይፍ አይገድሏችሁም” ወይም “በጦርነት አትሞቱም”
እድንሃለሁ ነፍስህም
በሂወት ትሆናለህ