am_tn/jer/36/25.md

603 B

ኤልናታንና ድላያ ገማርያም

እነዚህን ስሞች በኤርምያስ 36፡12 ላይ እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት

ንጉሱን ለመኑት

ንጉሱን ለመኑት

ይረሕምኤልንና የዓዝርኤልን …ሠራያን የዓብድኤልንም…ሰሌምያን

እነዚህ የሰዎች ስሞች ናቸው

ልጅ ነብዩን ኤርምያስ…ሰወራቸው

ኤርምያስ ለምን ራሱን በስሙ እንደገለጸ ግልፅ አይደለም፡፡ በመጀመሪያ መደብ በመጠቀም መተርጎም ይቻላል