ያህዌ ለእስራኤላውያን መናገሩን ቀጥሏል፡፡
ይህ ማለት ያህዌ እነርሱን ማንም ሊረዳቸው የሚችል እስማይገኝ ድረስ እጅግ በጣም ቀጥቷቸዋል ማለት ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"ምህረት እንዳደርግላችሁ ስለ እናንተ ወደ እኔ ልመና የሚያቀርብ ማንም የለም"