1.7 KiB
1.7 KiB
አጠቃላይ መረጃ፡-
እግዚአብሔር ስለ ይሁዳ ሕዝብ መናገሩን ቀጥሏል፡፡
ምክንያቱም
“እነዚህ ነገሮች ይሆናሉ ምክንያቱም”
ሕጌን ትተዋልና
እግዚአብሔር ስለ ሕዝቡ ሕጉን አለመታዘዝ ሲናገር ከሕጉ ርቀው እንደሄዱ አድርጎ ገልጾታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሕጌን ትተውታል” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ድምጼን አይሰሙም
እዚህ ላይ የእግዚአብሔር “ድምጽ” እርሱ የተናገረውን ነገር ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እኔ ለእነርሱ ለነገርኋቸው ነገሮች ምንም ትኩረት አልሰጡም” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ወይም በእርሱ አልሄዱም
እዚህ ላይ “መሄድ” ፈሊጥ ሲሆን “መኖርን” የሚያመለክት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ወይም እኔ እንዲኖሩ በነገርኋቸው መንገድ አልኖሩም” ( ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
እነርሱ በልባቸው እልከኝነት ሄዱ
እዚህ ላይ የሕዝቡ “እልከኛ ልቦች” እልከኛ ፍላጎታቸውንና እልከኛ ፈቃዳቸውን ይወክላል፡፡ እዚህ ላይ “መሄድ” መኖርን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እነርሱ እልከኞች ነበሩና ሊኖሩ በሚፈልጉት መንገድ ኖሩ” (ምትክ ስም እና ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
በኣሊምን ተከተሉ
“በኣልን አመለኩ”