am_tn/jer/07/01.md

828 B

ከእግዚአብሔር ዘንድ ወደ ኤርምያስ የመጣው ቃል እንዲህ የሚል ነው፣ ቁም

ይህ ፈሊጥ ጥቅም ላይ የዋለው ከእግዚአብሔር የመጣውን ልዩ መልእክት ለማስተዋወቅ ነው፡፡ ይህን ተመሳሳይ ሀረግ በኤርምያስ 1:4 ላይ እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር ለኤርምያስ የሰጠው መልእክት ይህ ነው፡፡ እርሱ እንዲህ አለ ‘ቁም’” ወይም “እግዚአብሔር ለኤርምያስ የተናገረው መልእክት ይህ ነው፡- ‘ቁም’” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)

የይሁዳ ሕዝብ ሁላችሁ

“እናንተ የይሁዳ ሕዝብ ሁላችሁ”