am_tn/jdg/19/24.md

986 B

ተመልከቱ

ይህ ቃል ጥቅም ላይ የዋለው የሰዎቹን ትኩረት ለማግኘት ነው። አ.ት፡ “አድምጡ”

ሰዎቹ አልሰሙትም

እዚህ ጋ ደራሲው “መስማት” በማለት የሚናገረው ስለ “መስማማት” ነው። አ.ት፡ “ሰዎቹ ግብዣውን አለተቀበሉትም” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)

ሰውየው ቁባቱን ይዞ

የሰውየው ማንነት አሻሚ ነው። አ.ት፡ “ሌዋዊው ቁባቱን ይዞ”

ማለዳ ላይ

“ፀሐይ በምትወጣበት ጊዜ” ወይም “ንጋት ሲሆን” ይህ ፀሐይ መውጣት የጀመረችበትን ጊዜ ያመለክታል።

ነግቶ ነበር

ይህ ውጪው ብርሃን የሆነበትን ጠዋት ያመለክታል። አ.ት፡ “ፀሐይ ሙሉ በሙሉ ወጥታ ነበር” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)